Thursday, December 3, 2015

ይህ ዓነቱ አስተሳሰብ ከጤናማት ወይም ከእርዳታ አንጻር ሳይሆን አደገኛ ሥር የሰደደ ድንቁርና ይመነጫል፡፡ የተቼገሩ ሴቶች ለመርዳት ሲባል አንድ የእስልምና እምነት ተከታይ ይህንን እንዲያደርግ ይህን ዓይነቱ ትውልድ ለመፈጠር ለመመከር ማሳብ አደገኛ የዝሙት ማእብል ማስፋፋት ወይም ዓለምን በሕዝብ ብዛት ለማናወጥ ትልቁ ምእራፍ ነዉ፡፡በዚህ አስተሳስብ ¾የፍልስፍና ምንጭ መመርመሩ አስፈላጊ ነዉ፡፡ ;ይህ አሰብ ከእሳይኮሎፕድያ ነዉMuhammad's wives or Wives of Muhammad were the thirteen women married to the Islamic prophet Muhammad. Muslims refer to them as Mothers of the Believers (Arabic: أمهات المؤمنين Ummahāt al-Muʾminīn). Muslims use the term prominently before or after referring to them as a sign of respect. The term is derived from Quran 33:6: The Prophet is closer to the believers than their selves, and his wives are (as) their mothers.[1] Muhammad's life is traditionally delineated as two epochs: pre-hijra (emigration) in Mecca, a city in western Arabia, from the year 570 to 622, and post-hijra in Medina, from 622 until his death in 632. All but two of his marriages were contracted after the Hijra (migration to Medina). ልብ በል እውነት አርነት ያወጣል የሚል በእግዚአብሔር ቃል አምበባወለሁ፡፡ አራት ሚስት አግበተህ ዓለም በሰዉ ማእበል አጠልቁ አልተጻፈቸልም፡፡ ብዙ ተበዛ ምድርቱን ሙሉ፡፡የትዳር ተkም የሚገነባዉ አንድ ለማግባት ተፈቅዶአል፡፡ እርዳታ የሚል ፍልስፍና የሚል ፍልስፋና፡ መጸሐፍ ቅዱስ አንድ ሚስት እንዲያገባ ያዛል፡፡ በእርግጥ በዚህ አሳብ አትስማማም፡፡ ፖሊጋም ከዓለም ነባዊ ሁነታ አሁን ዓለም ከደረሰበት ሥልጣነ አንጻር ይህ አስተሳስብ እጅግ የወረደ አይሆንም ትላለህ? ክርስቶስ የእወነት ራስ የፍልስፍ ምንጭ የሳይንስ ሁለ መሠረት አስቀዲሞ አስቀምጦአል፡፡ ምን ለማለት እንደሆነ ግልጽ ለማድረግ ዓለማቀፍ ሁሉ ሕግ ከመረመርን አራት ሚስት ቀርቶ ሁለት ለማድረግ ከዓለማቀፍ ሕግ አልተጻፈቸም፡፡ የነብዩ መሀመድ አስተምሮና ፍልስፋና ከነባዊ ከሰዉ ልጆች አናናር ሁነታ እንደት ትቃኛለህ? የፍልስፋና ግጭት ይህ ከሆነ የመሪዉ መሠረት አሳብ እሳቸዉም 13 ሚስቶች ነበራቸዉና ስማቸዉም በዘርዘር ይኸዉ ተመልከት ከእኔ ዓመት ምህረት ጭምር …. Wives of MuhammadThe title "Mother of the Believers" in Arabic script Khadija bint Khuwaylid (555-595-620) Sawda bint Zamʿa (555-620-632) Aisha bint Abi Bakr (607-620-632) Hafsa bint Umar (602-625-665) Rayhana bint Zayd (?-627-632) Zaynab bint Khuzayma (597-627) Hind bint Abi Umayya (580-627-680) Zaynab bint Jahsh (597-627-641) Juwayriyya bint al-Harith (608-628-673) Maria bint Sham'ûn (?-629-637) Safiyya bint Huyayy (610-629-632) Ramla bint Abi Sufyan (589-629-666) Maymunah bint al-Harith (594-630-674) ¾’w¿ SNSÉ ¾ƒÇ` ›Sc^ƒ c?„‡” KS`ǃ ¨Ãe K?L ¯KT Ã’[¬ SMe TÓ–ƒ ÉM ÃJ“M Objectives of Muhammad's marriages. SMc< ÃI ’¬:: KS`ǃ ¾T>M SŸ^Ÿ`Á ›dw ÃcÖ“M:: Helping out the widows of his companions. Creating family bonds between him and his companions (Muhammad married the daughters of Abu Bakr and Umar, whereas Uthman and Ali married his daughters. He therefore had family bonds with all the first four Caliphs). Spreading the message by uniting different clans through marriage.Increasing credibility and sources for conveying his private family life. If he only had one wife, then it would have been a tremendous responsibility on her to convey Muhammad's private acts of worship and family life, and people would try to discredit her to destroy the credibility of these practices. However, with multiple wives, there were a lot more sources to the knowledge, making it more difficult to discredit. Therefore, his marriages gave more women the opportunity to learn and teach the matters of his private life.eK²=I õMeõ“¬” uÖ?“ ›እምሮ ሲንመርመር ከርባዉ አንድ ትልቅ ሚስጥር አለ፡፡ መሠረቱ አደገኛ ልመረመር ይገባል፡፡አንደኛዉ እስልምና እንዴት ማስፋፋት ዓለም በእስላም መሞላት እንዳለበት እያንዳንዱ ሙስል አራት ሚስት አግበቶ ወልዶ ዘር ካበዛ እስልምና በቀላሉ ይስፋፋል የሚል እምነት ነዉ፡፡ ወንድ ለስሜቱና ለፈቃዱ ለመኖር ሲወስን ሲፈቸልግ የሚከተለዉ ርዖት ዓለም ነዉ፡፡ ከእንድ ሚስት በላይ ማግባት ዝሙት ይለዋል፡፡ በአዲስ ኪዳን ሕግ ሲያጠነክር ያ የተመኘ በልቡ አመዝሮአል ብሎ ይደነግጋል፡፡ ወዳጀ ይህ አስተሳሰብ አደገኛ ማህበራዊ ቀዉስ ያስከትላል፡፡ የፈለከዉን አስተሳስብ ማራመድ መብቱ አለህ.. ሆኖ ግን አንዳንዳን ለምጠጥ ያለ ብልሹ አስተሳስብ ሲመጡ ዝም ብሎ ማየት ተገቢ አይመስለኝም፡፡የማንንም ሐይማኖት መንቀፍ ወይም የማይገባዉን ለመናገር መብት የለኝም፡፡ ታሪካዊ አመጣጥ መጸሐፍ ቅዱንስና ወይም የቁራን አስተምሮ በማነጻጸር ማስቀመጥ ከነ ማስረጃ ለቀሪዉ ትውልድ ትቼዋለሁ፡፡ ምርጫዉ ያንተ ነዉ፡፡

No comments:

Post a Comment